ዋሺንግተን ዲሲ —
የልጆች የሰብአዊ መብት በአስከፊ ሁኔታ እንደሚጣስ /UNICEF/ ሲያስረዳ ይጠለፋሉ፣ ለውትድርና ይመለመላሉ፣ ጾታዊ ጥቃትና ሌሎች ዓይነት በደሎች ይፈጸሙባቸዋል ይላል።
ቡርኪና ፋሶ፣ ማሊና ኒጀር ውስጥ የሚፈራረቅ ድርቅና የጎርፍ መጥለቅለቅም የታከለባቸው በርካታ ችግሮች በልጆችና በቤተሰቦቻቸው ላይ ስቃይ እያደረሱ መሆናቸውን የህፃናት መርጃው ድርጅት ጠቁሟል።