በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አስር ሚሊዮን የሚሆን ሕዝብ አገር አልባ ነዉ


ሁለት የእርዳታ ድርጅት ሰራተኞች ከሶርያ የተሰደደችውን የአንድ ዓመት ሕፃንን ቁመቷን እየለኩ በሌባኖን ካብ ኤልያስ የተባለ ቦታ እአአ 2014(Kab Elias in Lebanon's Bekaa Valley)
ሁለት የእርዳታ ድርጅት ሰራተኞች ከሶርያ የተሰደደችውን የአንድ ዓመት ሕፃንን ቁመቷን እየለኩ በሌባኖን ካብ ኤልያስ የተባለ ቦታ እአአ 2014(Kab Elias in Lebanon's Bekaa Valley)

የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች መርጂያ ድርጅት (UNHCR) እንደሚለዉ አገር አልባነትን ለማብቃት ከአንድ ዓመት በፊት የተጀመረዉ የአስር ዓመት ዘመቻ እምብዛም አጥጋቢ እርምጃ አላሳየም።

አንድ አስር ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች በማንም አገር በዜግነት የማይቆጠሩ አገር አልባ ናቸዉ። አገር አልባ ስለሆኑም፥ ትዉልድን የሚመሰክር፣ የማንነት ማስረጃ ሰነድ ስለሌላቸዉ በእነዚህ አማካይነት የሚገኝ ጥቅማ ጥቅምም አያገኙም።

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እንደሚለዉ በአሁኑ ጊዜ በየአስር ደቂቃ አገር አልባ የሆነ ሕጻን ይወለዳል። ከመንግስታቱ ድርጅት ማእከል ጄኔቫ ሊሳ ሺላይን የዘገበችዉን ትዝታ በላቸዉ ታቀርባለች።

ዘገባውን ለማዳመጥ፣ የተያያዘውን የድምጽ ፋይል ይጫኑ።

አስር ሚሊዮን የሚሆን ሕዝብ አገር አልባ ነዉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:09 0:00

XS
SM
MD
LG