በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሊቢያ የስደተኞችና ፍልሰተኞች ሁኔታ

ስደተኞችና ፍልሰተኞች ሊቢያ ውስጥ በዘፈቀደ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው እንዲገታ የአውሮፓ መንግሥታት ያደረጉትን ውሳኔ፤ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞችና የፍልሰተኞች ጉዳይ መሥሪያ ቤቶች በደስታ ተቀብለውታል።

የበርካታ የአውሮፓ ሀገሮች የሀገር ውስጥና የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ትናንት ሰኞ ፓሪስ ላይ ባደረጉት ስብሰባ፤ በሜዲትሬንያን ባህር ላይ የፍልሰተኞች ሕይወት እንዳይጠፋ ለመከላከል፥ በቁርጠኝነት እንደሚሰሩም ተናግረዋል።

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG