አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
ከአንድ አሥር ዓመታት በፊት ከሰሜን ዳርፉር ወደ ቻድ ከተሰደዱ ደቡብ ሱዳናውያን 53ቱ እንደተመለሱ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ድርጅት አስታወቀ፡፡
ከድርጅቱ ዋና ማዕከል ጄኔቫ ሊሳሽ ላይን ዘግባለች፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ