በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትራምፕና አፍሪካ


የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት በአጀንዳ፣ የሠላም ማስከበር ተልዕኮዎቹን ሰለማሻሻል መከረ፡፡

ከአፍሪካ ጋር በተለያዩ የጋራ ጥቅም ባላቸው ጉዳዮች ላይ አብሮ የመስራት ፍላጎት እንዳላቸው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስታውቀዋል፡፡

ፕሬዚዳንት ትናንት ከዘጠኝ የአፍሪካ መሪዎች ጋር የምሳ ላይ ስብሰባ አድርገው አህጉሪቱ ሰፊ ዕድሎች ያሏት መሆኑን የሚገልፅ ንግግር አድርገዋል፣ ተወያይተዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ

በሌላ በኩል ደግሞ ከ72ኛው ጠቅላላ ጉባዔ ጎን የተደረገው፣የፀጥታ ጥበቃው ምክር ቤት ስብሰባ በሰላም ተልዕኮ ማሻሻያዎችንና የግጭቶች ማስወገጃ አጀንዳ ላይ ተነጋግሯል፡፡

ስብሰባውን የመሩት የኢትዮጵያው ጠ/ሚ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ናቸው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ከፍተው ያዳምጡ።

ትራምፕና አፍሪካ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:06 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG