ፓርኪንሰን’ስ ውስብስብ እና አልፎ አልፎም በቅጡ መረዳት የሚያዳግት እና በአንጻሩ በዓለም ዙሪያ አያሌ ሚሊዮኖች ለፈተና የሚዳርግ የሕመም ዓይነት ነው።
“ቀስ በቀስ ሥር እየሰደደ እና እየተባባሰ የሚሄድ፣ በተለይም የአካል እንቅስቃሴን የሚቆጣጠረውን የአንጎል ክፍል የሚያጠቃ እና ከነርቭ ስርዐት መታወክ ጋራ የተዛመደ የጤና ሁከት ነው” የሚሉን ሞያዊ ትንታኔውን የሰጡን የነርቭ እና የአእምሮ ሃኪም ፕሮፌሰር ዮናስ እንዳለ ገዳ ናቸው። ፕሮፌሰር ዮናስ በተጨማሪም በዩናይትድ ስቴትሱ ‘ባሮ የነርቭ ሕክምና’ ተቋም መምህር እና ተመራማሪም ናቸው።
የባለሞያውን አስተያያት ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም