በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የተመድ ጉባዔ እየሩሳሌም በእሥራኤል ዋና ከተማናት ጉዳይ ላይ


በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኒኪ ሄሊ
በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኒኪ ሄሊ

ዩናይትድ ስቴትስ እየሩሳሌምን በእሥራኤል ዋና ከተማናት በመቀበል ዕውቅና ሰጥታ ኤምባሲዋን ወደዛው ለማዛወር የደረሰችበትን አቋም የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ በከፍተኛ የድምፅ ብልጫ የተቃውሞ ውሳኔ አሳልፎበታል፡፡

ዩናይትድ ስቴትስ እየሩሳሌምን በእሥራኤል ዋና ከተማናት በመቀበል ዕውቅና ሰጥታ ኤምባሲዋን ወደዛው ለማዛወር የደረሰችበትን አቋም የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ በከፍተኛ የድምፅ ብልጫ የተቃውሞ ውሳኔ አሳልፎበታል፡፡

የትናንቱ የዓለሙ ድርጅት አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ በፍልስጤማውያኑ የተጠራው ግብፅ ባቀረበችው ሀሳብ ላይ ድምፅ ይሰጥበት በሚል ነበር፡፡

ድምፅ ከመሰጠቱ ጠቂት ጊዜ አስቀድሞ በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኒኪ ሄሊ ማስጠንቀቂያ ሰጥተው ነበር፡፡

የተመድ ጉባዔ እየሩሳሌም በእሥራኤል ዋና ከተማናት ጉዳይ ላይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:10 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG