የአየር ንብረት ለውጥን በተመለከተ ወሳኝ ነው የተባለ የሕግ ሙግት ሄግ በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓለም አቀፍ የፍትህ ችሎት ቀርቧል። ሙግቱ ሃገራት የአየር ንብረትን ለመጠበቅ ያለባቸውን ግዴታና ጉዳት ካደረሱም የሚከፍሉትን ካሳ በተመለከተ ግልጽ ለማድረግ ያለመ እንደሆነም ተነግሯል።
በርካታ ትናንሽ የደሴት ሃገራት በአየር ንብረት ለውጥ ምክን ያት ህልውናቸው አደጋ ላይ እንደወደቀ ይከራከራሉ።
ሄንሪ ሪጅዌል ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም