በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተመድ የአፍሪካ ፍልሰተኞችን በተመለከተ ለአልጄሪያን መንግሥት ጥሪ አስተላለፈ


የአልጄሪያ መንግሥት በተለይ ከሰሃራ በታች ከሆኑ የአፍሪካ ሀገሮች በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች ማባረሩን እንዲያቆም የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ቢሮ ጥሪ አስተላልፏል።

የአልጄሪያ መንግሥት በተለይ ከሰሃራ በታች ከሆኑ የአፍሪካ ሀገሮች በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች ማባረሩን እንዲያቆም የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ቢሮ ጥሪ አስተላልፏል።

በአልጄሪያ መንግሥት እየተወሰደ ያለውን እርምጃም፣ የዓለምቀፉን የሰብዓዊ መብቶች ሕጎች የጣሰ ነው ሲል አውግዟል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ተመድ የአፍሪካ ፍልሰተኞችን በተመለከተ ለአልጄሪያን መንግሥት ጥሪ አስተላለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:48 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG