በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኤርትራ በዘፈቀደ ያሰረቻቸውን ሁሉ እንድትፈታ ተጠየቀ

የኤርትራ መንግሥት በዘፈቀደ ያሠራቸውን ሁሉ በአፋጣኝ እንዲለቅቅና ፍትሐዊ ፍርድ የሚያገኙበትን ሁኔታ እንዲያረጋግጥ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ቢሮ አሳሰበ።

የኤርትራ መንግሥት በዘፈቀደ ያሠራቸውን ሁሉ በአፋጣኝ እንዲለቅቅና ፍትሐዊ ፍርድ የሚያገኙበትን ሁኔታ እንዲያረጋግጥ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ቢሮ አሳሰበ።

ምክትል ከፍተኛ ኮሚሽነር ኬት ጊልሞር ለሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ዛሬ ሪፖርት ሲያቀርቡ የኤርትራን የመብቶች አያያዝ አስመልክተው በዝርዝር ተናግረዋል።

ሙሉውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።

ኤርትራ በዘፈቀደ ያሰረቻቸውን ሁሉ እንድትፈታ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:52 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG