አፍሪካዊያን በዩክሬን ቀውስ ውስጥ የገጠሟቸው ችግሮች
ዩክሬን ውስጥ የሚገኙ አፍሪካዊያን ደኅንነታቸው ሊጠበቅ ወደሚችሉ ሃገሮች እንዳያልፉ በዩክሬን ድንበር በኩል የመታገዳቸው ነገር በጥልቅ እየረበሻቸው መሆኑን የአፍሪካ ኅብረት የወቅቱ ሊቀመንበር፣ የሴኔጎል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳልና የኅብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህሜት አስታወቁ። ሁለቱ ሊቃነመንበር ማምሻውን በጋራ ባወጡት መግለጫ በግጭት ጊዜ ሁሉም ሰው ዓለምአቀፍ ድንበሮችን የማቋረጥ መብት እንዳለው አስታውሰው አሁንም በዩክሬን ግጭት ውስጥ ያሉ ሰዎች ሁሉ ዜግነታቸውና ዘራቸው ግምት ውስጥ ሳይገባ የዚህ መብት ተገልጋይ መሆን እንዳለባቸው አሳስበዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ