አፍሪካዊያን በዩክሬን ቀውስ ውስጥ የገጠሟቸው ችግሮች
ዩክሬን ውስጥ የሚገኙ አፍሪካዊያን ደኅንነታቸው ሊጠበቅ ወደሚችሉ ሃገሮች እንዳያልፉ በዩክሬን ድንበር በኩል የመታገዳቸው ነገር በጥልቅ እየረበሻቸው መሆኑን የአፍሪካ ኅብረት የወቅቱ ሊቀመንበር፣ የሴኔጎል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳልና የኅብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህሜት አስታወቁ። ሁለቱ ሊቃነመንበር ማምሻውን በጋራ ባወጡት መግለጫ በግጭት ጊዜ ሁሉም ሰው ዓለምአቀፍ ድንበሮችን የማቋረጥ መብት እንዳለው አስታውሰው አሁንም በዩክሬን ግጭት ውስጥ ያሉ ሰዎች ሁሉ ዜግነታቸውና ዘራቸው ግምት ውስጥ ሳይገባ የዚህ መብት ተገልጋይ መሆን እንዳለባቸው አሳስበዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 31, 2023
ዚምባብዌ ከምርጫ ጋራ በተገናኘ የአሜሪካ ጉዳይ አስፈጻሚን ጠርታ አነጋገረች
-
ሜይ 31, 2023
የአሜሪካውያንና ዩክሬናውያን የቀዶ ሕክምና አጋርነት
-
ሜይ 31, 2023
በኬንያ የስደተኞች መጠለያ የኮሌራ ወረርሽኝ እልቂት አስግቷል
-
ሜይ 31, 2023
በትግራይ በጦርነቱ ወቅት የወጡ ሕጎች እንዲሻሩ ተጠየቀ