አፍሪካዊያን በዩክሬን ቀውስ ውስጥ የገጠሟቸው ችግሮች
ዩክሬን ውስጥ የሚገኙ አፍሪካዊያን ደኅንነታቸው ሊጠበቅ ወደሚችሉ ሃገሮች እንዳያልፉ በዩክሬን ድንበር በኩል የመታገዳቸው ነገር በጥልቅ እየረበሻቸው መሆኑን የአፍሪካ ኅብረት የወቅቱ ሊቀመንበር፣ የሴኔጎል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳልና የኅብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህሜት አስታወቁ። ሁለቱ ሊቃነመንበር ማምሻውን በጋራ ባወጡት መግለጫ በግጭት ጊዜ ሁሉም ሰው ዓለምአቀፍ ድንበሮችን የማቋረጥ መብት እንዳለው አስታውሰው አሁንም በዩክሬን ግጭት ውስጥ ያሉ ሰዎች ሁሉ ዜግነታቸውና ዘራቸው ግምት ውስጥ ሳይገባ የዚህ መብት ተገልጋይ መሆን እንዳለባቸው አሳስበዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 18, 2024
የኢትዮጵያ መንግሥት የባለድርሻዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ቀውሶችን ለመፍታት ቃል ገባ
-
ኤፕሪል 18, 2024
የፕሬዚዳንት ባይደንና የትራምፕ የዲፕሎማሲ አያያዞች በንጽጽር ሲታዩ
-
ኤፕሪል 18, 2024
የባይደን የምረጡኝ ዘመቻ እና የትረምፕ የፍርድ ቤት ሳምንታዊ ውሎዎች
-
ኤፕሪል 18, 2024
ዋላዩ የኦሃዮ ግዛት ድጋፍ ወደ ወግ አጥባቂ ፕሬዚዳንታዊ እጩዎች እያጋደለ ነው
-
ኤፕሪል 18, 2024
የኦሮሞ እና የትግራይና ማኅበረሰብ አባላት ጦርነት እንዲቆም የሚጠይቅ ሰልፍ አካሄዱ
-
ኤፕሪል 18, 2024
በእስራኤሉ ቀውስ ባይደንና ትራምፕ የመራጩን ድጋፍ ለማግኘት እየተፈካከሩ ነው