አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
ባለፈው ሣምንት በጦር ጄነራሎቻቸው ከሥልጣን ለተወገዱት የሱዳን የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አል በሺር ጥገኝነት ልትሰጥ እንደምትችል ዩጋንዳ ዛሬ አስታወቀች።
በሌላ በኩል ግን ይህ እርምጃ በአል በሺል መንግሥት ግፍ ለተፈፀመበት የሱዳን ሕዝብ ስድብ ነው ሲሉ አንድ የዩጋንዳ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ተቃውመዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ