በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩጋንዳ ለአል በሺር ጥገኝነት ልትሰጥ ነው


የሱዳን የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አል በሺር
የሱዳን የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አል በሺር

ባለፈው ሣምንት በጦር ጄነራሎቻቸው ከሥልጣን ለተወገዱት የሱዳን የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አል በሺር ጥገኝነት ልትሰጥ እንደምትችል ዩጋንዳ ዛሬ አስታወቀች።

በሌላ በኩል ግን ይህ እርምጃ በአል በሺል መንግሥት ግፍ ለተፈፀመበት የሱዳን ሕዝብ ስድብ ነው ሲሉ አንድ የዩጋንዳ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ተቃውመዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

ዩጋንዳ አል በሺር ጥገኝነት ልትሰጥ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:14 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG