በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሁለቱ የኢንተርኔት አምደኞች የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አልቀረቡም


ዞን ዘጠኝ
ዞን ዘጠኝ

በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት ጉዳያቸው እንደገና እየታየ የሚገኘው ሁለቱ የኢንተርኔት አምደኞች፣ ዛሬ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን ሳያቀርቡ ቀሩ።

በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት ጉዳያቸው እንደገና እየታየ የሚገኘው ሁለቱ የኢንተርኔት አምደኞች፣ ዛሬ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን ሳያቀርቡ ቀሩ።

ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷቸዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ሁለቱ የኢንተርኔት አምደኞች የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አልቀረቡም
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:00 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG