No media source currently available
በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት ጉዳያቸው እንደገና እየታየ የሚገኘው ሁለቱ የኢንተርኔት አምደኞች፣ ዛሬ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን ሳያቀርቡ ቀሩ።