በቱርክ ፍልሰተኞችን የጫነች ጀልባ ተገልብጣ የሰው ሕይወት አለፈ
ቱርክ የምዕራባዊ የባህር ጠረፍ ሠላሳ ሥምንት የሚጠጉ ፍልሰተኞችን የጫነች ጀልባ ተገልብጣ ሥምንት ሰዎች ሕይወታች ሲያልፍ፣ ሃያ አምስት ሰዎች የት እንደገቡ ማወቅ እንዳልተቻለ ተገለፀ፡፡ የቱርክ ባህር ጠረፍ ጠባቂዎች እንደገለፁት በባለፈው ዕሮብ አደጋው መከሰቱን፣ ድብዛቸው የጠፉንት ፍልሰተኞች ፍለጋውን መቀጠሉን አስታውቋል፡፡ ከአፍሪካና ከመካከለኛው ምሥራቅ ሀገራት የሚነሱ ፍልሰተኞች ቱርክን ወደ ሌሎች አውሮፓ ሀገራት ለመሸጋገሪያ መንገድ ይጠቀሟታል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ