በቱርክ ፍልሰተኞችን የጫነች ጀልባ ተገልብጣ የሰው ሕይወት አለፈ
ቱርክ የምዕራባዊ የባህር ጠረፍ ሠላሳ ሥምንት የሚጠጉ ፍልሰተኞችን የጫነች ጀልባ ተገልብጣ ሥምንት ሰዎች ሕይወታች ሲያልፍ፣ ሃያ አምስት ሰዎች የት እንደገቡ ማወቅ እንዳልተቻለ ተገለፀ፡፡ የቱርክ ባህር ጠረፍ ጠባቂዎች እንደገለፁት በባለፈው ዕሮብ አደጋው መከሰቱን፣ ድብዛቸው የጠፉንት ፍልሰተኞች ፍለጋውን መቀጠሉን አስታውቋል፡፡ ከአፍሪካና ከመካከለኛው ምሥራቅ ሀገራት የሚነሱ ፍልሰተኞች ቱርክን ወደ ሌሎች አውሮፓ ሀገራት ለመሸጋገሪያ መንገድ ይጠቀሟታል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ጠያቂ ፊልሞች - ቆይታ ከፊልም ባለሞያ አቤል መካሻ ጋር
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ለመጀመሪያ ጊዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉት የህፃናት መፅሃፍት
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በሜሪላንድ ግዛት የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ሊጀመር ነው
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በጦርነቱ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚገመት የውሀ መሰረተልማት መውደሙ ተገለፀ
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
የተፈናቃዮች ቁጥር በአማራ ክልል መጨመሩን ተመድ አስታወቀ
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
የወደሙ ትምሕርት ቤቶች ግንባታ ሊጀመር ነው
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ