በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቱርክ ፍልሰተኞችን የጫነች ጀልባ ተገልብጣ የሰው ሕይወት አለፈ


በቱርክ ፍልሰተኞችን የጫነች ጀልባ ተገልብጣ የሰው ሕይወት አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:45 0:00

ቱርክ የምዕራባዊ የባህር ጠረፍ ሠላሳ ሥምንት የሚጠጉ ፍልሰተኞችን የጫነች ጀልባ ተገልብጣ ሥምንት ሰዎች ሕይወታች ሲያልፍ፣ ሃያ አምስት ሰዎች የት እንደገቡ ማወቅ እንዳልተቻለ ተገለፀ፡፡ የቱርክ ባህር ጠረፍ ጠባቂዎች እንደገለፁት በባለፈው ዕሮብ አደጋው መከሰቱን፣ ድብዛቸው የጠፉንት ፍልሰተኞች ፍለጋውን መቀጠሉን አስታውቋል፡፡ ከአፍሪካና ከመካከለኛው ምሥራቅ ሀገራት የሚነሱ ፍልሰተኞች ቱርክን ወደ ሌሎች አውሮፓ ሀገራት ለመሸጋገሪያ መንገድ ይጠቀሟታል፡፡

XS
SM
MD
LG