በቱርክ ፍልሰተኞችን የጫነች ጀልባ ተገልብጣ የሰው ሕይወት አለፈ
ቱርክ የምዕራባዊ የባህር ጠረፍ ሠላሳ ሥምንት የሚጠጉ ፍልሰተኞችን የጫነች ጀልባ ተገልብጣ ሥምንት ሰዎች ሕይወታች ሲያልፍ፣ ሃያ አምስት ሰዎች የት እንደገቡ ማወቅ እንዳልተቻለ ተገለፀ፡፡ የቱርክ ባህር ጠረፍ ጠባቂዎች እንደገለፁት በባለፈው ዕሮብ አደጋው መከሰቱን፣ ድብዛቸው የጠፉንት ፍልሰተኞች ፍለጋውን መቀጠሉን አስታውቋል፡፡ ከአፍሪካና ከመካከለኛው ምሥራቅ ሀገራት የሚነሱ ፍልሰተኞች ቱርክን ወደ ሌሎች አውሮፓ ሀገራት ለመሸጋገሪያ መንገድ ይጠቀሟታል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 27, 2024
አሜሪካዊው ጋዜጠኛ በሩስያ እስር ቤት አንድ ዓመት ሞላው
-
ማርች 27, 2024
ፈርስት ሂጅራ ፋውንዴሽን የመንፈቀ ረመዳን ኢፍጣር መርሐ ግብር አካሔደ
-
ማርች 27, 2024
መጪው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እና የሥነ ተዋልዶ መብቶች ጉዳይ
-
ማርች 27, 2024
በተደረመሰው የሜሪላንድ ድልድይ ስድስት ሰዎች ሳይሞቱ አይቀሩም - ባለሥልጣናት
-
ማርች 27, 2024
በራያ አላማጣ ወረዳ አዋሳኝ ግጭት አስተዳደሩ እና የትግራይ ክልል ተካሰሱ
-
ማርች 27, 2024
የኢሕአፓ ሊቀ መንበር ትላንት ታሰሩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ