በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚዳንት ትረምፕ የሀገሪቱን መሠረተ ልማት የበጀት ዕቅድ ይፋ ያደርጋሉ


የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እየተዳከመ ያለውን የሀገሪቱን መሠረተ ልማት ለማስተካከል የሚያስችላቸውንና ለብዙ ጊዜ ሲጠበቅ የቆየውን የ$1.5 ትሪሊዮን ዕቅዳቸውን ዛሬ ይፋ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።

የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እየተዳከመ ያለውን የሀገሪቱን መሠረተ ልማት ለማስተካከል የሚያስችላቸውንና ለብዙ ጊዜ ሲጠበቅ የቆየውን የ$1.5 ትሪሊዮን ዕቅዳቸውን ዛሬ ይፋ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።

ይህ በአሜሪካ መንገዶችን፣ ድልድዮችን፣ የባቡር ሐዲዶችንና ሌሎች መሠረተ ልማቶችን ለ10 ዓመት ይረዳል ከተባለው የበጀች ዕቅድ ውስጥ $200 ቢሊዮን ለፈደራል በጀት ሌላውን $1.3 ትሪሊዮን ደግሞ ለልዩ ልዩ ግዛቶች እንደሚመደብ ታውቋል።

ይህ ሳምንት በተለይ ለመሠረተ ልማት ከፍተኛ ትልቅ ግምት የሚሰጠው ሳምንት መሆኑን ነው፣ ፕሬዚዳንት ትረምፕ በትዊተር የገለጹት።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG