በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚዳንት ትረምፕ የሀገሪቱን መሠረተ ልማት የበጀት ዕቅድ ይፋ ያደርጋሉ

የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እየተዳከመ ያለውን የሀገሪቱን መሠረተ ልማት ለማስተካከል የሚያስችላቸውንና ለብዙ ጊዜ ሲጠበቅ የቆየውን የ$1.5 ትሪሊዮን ዕቅዳቸውን ዛሬ ይፋ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።

የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እየተዳከመ ያለውን የሀገሪቱን መሠረተ ልማት ለማስተካከል የሚያስችላቸውንና ለብዙ ጊዜ ሲጠበቅ የቆየውን የ$1.5 ትሪሊዮን ዕቅዳቸውን ዛሬ ይፋ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።

ይህ በአሜሪካ መንገዶችን፣ ድልድዮችን፣ የባቡር ሐዲዶችንና ሌሎች መሠረተ ልማቶችን ለ10 ዓመት ይረዳል ከተባለው የበጀች ዕቅድ ውስጥ $200 ቢሊዮን ለፈደራል በጀት ሌላውን $1.3 ትሪሊዮን ደግሞ ለልዩ ልዩ ግዛቶች እንደሚመደብ ታውቋል።

ይህ ሳምንት በተለይ ለመሠረተ ልማት ከፍተኛ ትልቅ ግምት የሚሰጠው ሳምንት መሆኑን ነው፣ ፕሬዚዳንት ትረምፕ በትዊተር የገለጹት።

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG