ከጥቂት ቀናት በፊት አስተዳደሩን ተረክበው ሥራቸውን የጀመሩት የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ሩሲያ ከዩክሬይን ጋራ የሰላም ንግግር እንድትጀምር ግፊታቸውን በማጠናከር ላይ ናቸው። "የሰላም ንግግር አላደርግም ብትል ዩናይትድ ስቴትስ አዳዲስ ማዕቀቦች እና ታሪፎች ትጥልባታለች" በማለት ትረምፕ ያሰሙትን ዛቻ ሩሲያ አጣጥላዋለች።
የአሜሪካ ድምጿ ቬሮኒካ ባልዴራስ ኢግሊሲያስ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም