ዋሺንግተን ዲሲ —
የአስተዳደሩን የመጀመሪያ ቀናት ዜና በጻፉት ጋዜጠኞችና በፕሬዚዳንቱ መካከል ተደጋጋሚ ውዝግብ ከተካሄደ በኋላ ነው የቤተ መንግሥት ቃለ አቀባይ ሻን ስፓይሰር ይህን አስተያየት የሰጡት፡፡ የአሜሪካ ድምፅ ብሔራዊ ጉዳዮች ዘጋቢ ጄም ማሎን ያጠናቀረውን ትዝታ በላቸው ታቀርባለች፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።