ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከኪም ጆንግ ኡን ጋር ብንገናኝ “ክብር ይሰማኛል” ማለታቸውን በተመለከተ በሕግ አርቃቂዎች የተሠጠ ምላሽ ተሰጥቶታል።
ከሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጋር ብንገናኝ “ክብር ይሰማኛል” የሚለው የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አቀራረብ ከዩናይትድ ስቴትስ ሕግ አርቃቂዎች ፈፅሞ የተለየ ምላሽ ተሰጥቶታል።
በምክር ቤቱ የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ማይክል ቦውማን ተከታዩን አድርሶናል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ