በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሮመዳንን የየዕለት የጾም ፍቺ ምክንያት በማድረግ ፕሬዚዳንት ትረምፕ


የሮመዳንን የየዕለት የጾም ፍቺ ምክንያት በማድረግ፣ ፕሬዚዳንት ትረምፕ ባለፈው ረቡዕ ዋይት ኃውስ ውስጥ ባደረጉት የዕራት ግብዣ የማፍጠር ሥነ ሥርዓት አስተናግደዋል።

የሮመዳንን የየዕለት የጾም ፍቺ ምክንያት በማድረግ፣ ፕሬዚዳንት ትረምፕ ባለፈው ረቡዕ ዋይት ኃውስ ውስጥ ባደረጉት የዕራት ግብዣ የማፍጠር ሥነ ሥርዓት አስተናግደዋል።

ይህም ወደ ሥልጣን ከመጡ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሆነም ታውቋል። በተጋባዦቹ የስም ዝርዝር ውስጥ ዲፕሎማቶች የተካተቱ ሲሆን፣ የራሳቸውን የማፍጠሪያ ምሽት ከዋይት ኃውስ ውጪ ያዘጋጁትን ሙስሊም አሜሪካውያን እንዳላካተተ ተገልጧል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሮመዳንን የየዕለት የጾም ፍቺ ምክንያት በማድረግ ፕሬዚዳንት ትረምፕ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:37 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG