No media source currently available
የሮመዳንን የየዕለት የጾም ፍቺ ምክንያት በማድረግ፣ ፕሬዚዳንት ትረምፕ ባለፈው ረቡዕ ዋይት ኃውስ ውስጥ ባደረጉት የዕራት ግብዣ የማፍጠር ሥነ ሥርዓት አስተናግደዋል።