በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትራምፕ በዓለም ጤና ድርጅት እና የአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ ያሳለፏቸው ትዕዛዞች በአፍሪካ እና ቻይና ላይ ተጽእኖ አላቸው


የጤና ረዳቷ የኮቪድ-19 ክትባት ለመስጠት እየተዘጋጀች፤ የናይሮቢ፣ ኬንያ፣ እአአ ጥር 20/2022
የጤና ረዳቷ የኮቪድ-19 ክትባት ለመስጠት እየተዘጋጀች፤ የናይሮቢ፣ ኬንያ፣ እአአ ጥር 20/2022

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በበዓለ ሲመታቸው ቀን፣ አሜሪካን ከፓሪስ የአየር ንብረት ስምምነት እና ከዓለም ጤና ድርጅት የማውጣት ሂደት የሚያስጀምሩት የማስፈፀሚያ ትዕዛዞች ፈርመዋል። አንድ የአፍሪካ ከፍተኛ የጤና ባለሥልጣን በውሳኔው ላይ ተጨማሪ መረጃ እንደሚጠብቁ ሲናገሩ፣ ተንታኞች ግን የትራምፕ ውሳኔ ለቻይና ተጨማሪ በር የሚከፍት ነው ብለዋል። ኬት ባርትሌት ከጆሃንስበርግ ያደረሰችንን ዘገባ፣ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG