የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በበዓለ ሲመታቸው ቀን፣ አሜሪካን ከፓሪስ የአየር ንብረት ስምምነት እና ከዓለም ጤና ድርጅት የማውጣት ሂደት የሚያስጀምሩት የማስፈፀሚያ ትዕዛዞች ፈርመዋል። አንድ የአፍሪካ ከፍተኛ የጤና ባለሥልጣን በውሳኔው ላይ ተጨማሪ መረጃ እንደሚጠብቁ ሲናገሩ፣ ተንታኞች ግን የትራምፕ ውሳኔ ለቻይና ተጨማሪ በር የሚከፍት ነው ብለዋል። ኬት ባርትሌት ከጆሃንስበርግ ያደረሰችንን ዘገባ፣ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
ትራምፕ በዓለም ጤና ድርጅት እና የአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ ያሳለፏቸው ትዕዛዞች በአፍሪካ እና ቻይና ላይ ተጽእኖ አላቸው
- ቪኦኤ ዜና

መድረክ / ፎረም