በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶናልድ ትራምፕ 45ኛው ፕሬዚዳንት ከሆኑ ስድሥት ወር ሆናቸው


ዶናልድ ትራምፕ የዩናይትድ ስቴትስ 45ኛ ፕሬዚዳንት ሆነው ከተመረጡ ስድሥት ወራት ሆኗል።

ዶናልድ ትራምፕ የዩናይትድ ስቴትስ 45ኛ ፕሬዚዳንት ሆነው ከተመረጡ ስድሥት ወራት ሆኗል።

ትራምፕ ለፕሬዚዳንትነት የተመረጡት በአሜሪካ ታሪክ ከፍተኛ ክፍፍል ከታየባቸው የምርጫ ሂደቶች አንዱ በሆነው ነው።

ትራምፕ የተወዳደሩትም የፖለቲካ ትርምስ በመፍጠር ዘዴ ነው። ይሁንና እስካሁን ባለው ጊዜ በፕሬዚዳንትነት ዐብይ ሊባል የሚችል ሥራ ሲያከናውኑ አልታየም።

ዶናልድ ትራምፕ 45ኛው ፕሬዚዳንት ከሆኑ ስድሥት ወር ሆናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:36 0:00

በቀድሞው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አስተዳደር ወቅት ለሥምንት ዓመታት ያህል የዋይት ሃውስ አስተዳደርን ተቆጣጥረው የቆዩት ዲሞክራቶች በበኩላቸው አዲሱ ሚናቸው ምን እንደሚሆን እያሠላሰሉ ናቸው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ዶናልድ ትራምፕ 45ኛው ፕሬዚዳንት ከሆኑ ስድሥት ወር ሆናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:19 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG