በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቻይና ወታደራዊ ግፊት ሥር ያለችው ታይዋን ለሁለተኛው የትረምፕ አስተዳደር እየተዘጋጀች ነው


የተመራጩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ
የተመራጩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ

ዓለም በሚቀጥለው ወር የተመራጩን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ወደ ዋይት ሀውስ መመለስ በሚጠባበቅበት በዚህ ወቅት፣ ታይዋን እየተባባሰ ካለው የቻይና ጠብ አጫሪነትና ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር በሚኖራት በውል ባልታወቀው ግንኙነት መካከል ተይዛለች፡፡

የቪኦኤ ዘጋቢ ዊሊያም ያንግ ከታይፔ ተከታዩን ዘግቧል፡፡ ደረጀ ደስታ ያቀርበዋል ወደ አማርኛ መልሶታል፡፡

በቻይና ወታደራዊ ግፊት ሥር ያለችው ታይዋን ለሁለተኛው የትረምፕ አስተዳደር እየተዘጋጀች ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:33 0:00

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG