በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶናልድ ትራምፕ ከስድሣ ሦስት ቀናት በኋላ የዩናይትድ ስቴትስ 45ኛ ፕሬዚዳንት ሆነው ቃለ-መሃላ ይፈፅማሉ


ተመራጩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ
ተመራጩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ

ተመራጩ ፕሬዚዳንት ሁለት ወሣኝ ነገሮችን እንደምን እንደሚያቻችሉ ፈተና ይሆንባቸዋል እየተባለ ነው።

አንዱ በምርጫ ዘመቻው ወቅት ለደጋፊዎቻቸው የገቧቸው ቃሎች አፈፃፀም ሲሆን ሌላው ደግሞ እጅግ ከፋፋይ እንደነበረ በሚነገርለት የምርጫ ዘመቻ ወቅት ሀገሪቱ ላይ የደረሰውን ቁስል ማከም ናቸው።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ዶናልድ ትራምፕ ከስድሣ ሦስት ቀናት በኋላ የዩናይትድ ስቴትስ 45ኛ ፕሬዚዳንት ሆነው ቃለ-መሃላ ይፈፅማሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:51 0:00

XS
SM
MD
LG