ዋሺንግተን ዲሲ —
ዶናልድ ትራምፕ ያን ሃሳብ ያቀረቡት ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በርካታ የሽብር ጥቃቶች ከተካሄዱ በኋላ ነው።
በስፋት ስጋት ለአደረበትና እምነት ለአጣው ሙስሊም አሜሪካዊ ማኅበረሠብ የዶናልድ ትራምፕ በፕሬዚዳንትነት መመረጥ ምን ማለት እንደሆነ ኬን ፋራቦ የዘገበችውን ሰሎሞን ክፍሌ ያቀርበዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።