በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደቡብ ሱዳን ልጆችን ለተዋጊነት መመልመልን ሀገራት ተቃወሙ


ዩናይትድ ስትቴትስ ኖርዌይና ብሪታንያ ደቡብ ሱዳን የሚዋጉት ሁሉም ወገኖች አሁንም በብዙ አስር ሺሕዎች የሚቆጠሩ ልጆችን ለተዋጊነት መመልመላቸውን መቀጠላቸው ያሳሰባቸው መሆኑን ገለፁ።

ዩናይትድ ስቴስ ትቴትስ ኖርዌይና ብሪታንያ ደቡብ ሱዳን የሚዋጉት ሁሉም ወገኖች አሁንም በብዙ አስር ሺሕዎች የሚቆጠሩ ልጆችን ለተዋጊነት መመልመላቸውን መቀጠላቸው ያሳሰባቸው መሆኑን ገለፁ።
"ትሮኢካ ሦስቱ" በሚል ቅፅል ስም የሚጠሩት ሃገሮች ትናንት ሰኞ ባወጡት መግለጫ የመንግሥቱ ኃይሎች በተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ታባን ዴንግ ጋይ የሚመራው አንጃ እና የሽምቅ ተዋጊ መሪ ሪያክ ማቻር ተዋጊዎች ልጆችን በተዋጊነት በማሰማራትና በመመልመል ተጠያቂ እንደሆኑ አመልክተዋል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG