በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ የግብፅና የሱዳን የሦስትዮሽ ውይይት


የኢትዮጵያ የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ኃይል ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ
የኢትዮጵያ የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ኃይል ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ

ከግብፅና ከሱዳን ጋር የተካሄደውና ሌሊት ዘጠኝ ሰዓት የተጠናቀቀው የሦስትዮሽ ውይይት ውጤት ማስገኘቱን ኢትዮጵያ አስታውቃለች፡፡

ከግብፅና ከሱዳን ጋር የተካሄደውና ሌሊት ዘጠኝ ሰዓት የተጠናቀቀው የሦስትዮሽ ውይይት ውጤት ማስገኘቱን ኢትዮጵያ አስታውቃለች፡፡

የሦስቱ ሀገራት ሳይንቲስቶች የኅዳሴውን ግድብ አሞላል፣ በጋራ እንዲያጠኑ ከመግባባት መደረሱና ሌሎች ስምምነቶች ደግሞ በማሳያነት ተጠቅሰዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያ የግብፅና የሱዳን የሦስትዮሽ ውይይት
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:32 0:00
የኢትዮጵያ የግብፅና የሱዳን የሦስትዮሽ ውይይት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:15 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG