በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ክስ በንባብ ተሰማ

በእነዶክተር ደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል የክስ መዝገብ ዐቃቤ ሕግ የመሰረተባቸው የወንጀል ክስ ዛሬ በፍርድ ቤት በንባብ ተሰማ።

የተከላካይ ጠበቆች ደንበኞቻቸው በዋስ እንዲፈቱ ጠየቁ።

ዐቃቤ ሕግ ተቋውሟል። የተከሳሾችን የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ ለመቀበል ፍርድ ቤቱ ቀጠሮ ቆርጧል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

የእነዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ክስ በንባብ ተሰማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:10 0:00



This item is part of
XS
SM
MD
LG