በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ክልል መሪ ለአፍሪካ ህብረት በጻፉት ደብዳቤ የሰላም ጥሪ አቀረቡ


ፎቶ ፋይል፦የትግራይ ክልል መሪ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል
ፎቶ ፋይል፦የትግራይ ክልል መሪ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል

የትግራይ ክልል መሪ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል ኢትዮጵያ ወደ ለየለት የእርስ በርስ ጦርነት እንዳትገባ በማለት ለአፍሪካ ህብረት በጻፉት ደብዳቤ የሰላም ጥሪ አቅርበዋል።

በትናንትናው እለት ረፋድ 5 ሰዓት አካባቢ ወደ መቀሌ የመጣ የውጊያ አውሮፕላን ተመትቶ መውደቁን የክልሉ የኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

የትግራይ ክልል መሪ ለአፍሪካ ህብረት በጻፉት ደብዳቤ የሰላም ጥሪ አቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:29 0:00


XS
SM
MD
LG