አስተያየቶችን ይዩ
Print
13ኛው የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ጉባዔ በዛሬው ዕለት በመቀሌ ተጀምሯል።
13ኛው የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ጉባዔ በዛሬው ዕለት በመቀሌ ተጀምሯል። በጉባዔው ለመጀመርያ ግዜ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተጋብዘው መልዕክት አስተላልፈዋል። በዚህ ጉባዔ የፓርቲው ሕገ ደንብ 5 ጉዳዮች ውይይት ይካሄድባቸዋል ተብሏል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ