በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ገናን በላሊበላ” - የአማራ ክልል መርኃግብር


“ገናን በላሊበላ” - የአማራ ክልል መርኃግብር
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:59 0:00

“ገናን በላሊበላ” - የአማራ ክልል መርኃግብር

በጦርነቱ ምክንያት የተዳከመውን የቱሪዝም እንቅስቃሴ ማነቃቂያ ሥራዎች መጀመሩን የአማራ ክልል ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።

ቢሮው “ገናን በላሊበላ” በሚል መሪ ቃል የገናን በዓል በአገር አቀፍ ደረጃ ላሊበላ ከተማ ላይ ለማክበር ዝግጅት መጀመሩን ገልጿል።

የክልሉ የቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ጣሂር መሐመድ “የህወሓት ታጣቂዎች በአካባቢው በሚገኙ የመሠረተ ልማት አውታሮችን አውድመዋል” ብለዋል።

መንግሥት፣ ባለሃብቱ፣ የሚመለከታቸው አካላትና ማኅበረሰቡ የጎደለውን በማሟላት በዓሉ በተሳካ ሁኔታ እንዲካሄድ እገዛ እንዲያደርጉ ኃላፊው ጠይቀዋል።

XS
SM
MD
LG