በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፌዴሬሽን የክልልና የከተማ አስተዳደር ምክር ቤቶች የጋራ ምክክር መድረክ


የፌዴሬሽን የክልልና የከተማ አስተዳደር ምክር ቤቶች የጋራ ምክክር መድረክ ትላንት በመቀሌ ትግራይ ተካሂዷል።

የውይይት መድረኩ መክፈቻ ላይ የተገኙት የትግራይ ክልል መስተዳድር ምክትል አስተዳዳሪ ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል በሀገሪቱ ምርጫ በጊዜውና በህገ መንግሥት መሰረት አለበት ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

የፌዴሬሽን የክልልና የከተማ አስተዳደር ምክር ቤቶች የጋራ ምክክር መድረክ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:31 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG