በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሴቶች የሚደርሰውን ጥቃት ለመቃወም የታቀደ ሰልፍ ተከለከለ


በትግራይ ክልል በሴቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ለመቃወም በቀጣይ እሁድ በመቀሌ ከተማ ለማካሄድ የታቀደው ሰላማዊ ሰልፍ የከተማው አስተዳድር ከለከለን ሲሉ አዘጋጆቹ ተናገሩ።

ይህም መንግሥት የሴቶች ጥቃት ለመከላከል ዝግጁ እንዳልሆነ ማሳያ ነው ብለዋል።

የከተማው አስተዳደር በበኩሉ ለሰላማዊ ሰልፉ ሓላፊነት የሚወስድ ተቋም ሊኖር ይገባል ነው ያልነው እንጂ አልከለከልንም ብልዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሴቶች የሚደርሰውን ጥቃት ለመቃወም የታቀደ ሰልፍ ተከለከለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:19 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG