No media source currently available
በትግራይ ክልል በሴቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ለመቃወም በቀጣይ እሁድ በመቀሌ ከተማ ለማካሄድ የታቀደው ሰላማዊ ሰልፍ የከተማው አስተዳድር ከለከለን ሲሉ አዘጋጆቹ ተናገሩ።