በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ፤ ቆራሪት ሰልፍ የወጡ ታሰሩ


በትግራይ ክልል ምዕራባዊ ዞን ቆራሪት በተባለች ከተማ ነዋሪዎች ተቃውሞ ሰልፍ በማካሄዳቸው ሰዎች እያተሰሩ ነው ተባለ። በዚህ ሁለት ቀን ከ150 በላይ ሰዎች መታሰራቸው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

የከተማው አስተዳደር በበኩሉ ታስረዋል ተብሎ የተገለፀው ቁጥር የተጋነነ ነው፤ የህዝብ ሰላም ለማወክ የሚሰሩ ሰዎች በመለየት ህጋዊ የእርምት እርምጃ እየወሰድን ነው በማለት አሳውቋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በትግራይ፤ ቆራሪት ሰልፍ የወጡ ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:34 0:00


XS
SM
MD
LG