No media source currently available
"ከ1 ሺህ 500 በላይ የትግራይ ተወላጆች በማንነታቸውና በፖለቲካ ምክንያት ታስረው ይገኛሉ" ሲል ዛሬ መቀሌ ላይ መቋቋሙን ያሳወቀው ዓለምአቀፍ ንቅናቄ ለትግራይ ተወላጅ የፖለቲካ እሥረኞች የሚባል ድርጅት አስታውቋል።