በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለምቀፍ ንቅናቄ ለትግራይ ተወላጆች የፖለቲካ እስረኞች ተቋቋመ


ዓለምቀፍ ንቅናቄ ለትግራይ ተወላጆች የፖለቲካ እስረኞች ተቋቋመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:16 0:00

"ከ1 ሺህ 500 በላይ የትግራይ ተወላጆች በማንነታቸውና በፖለቲካ ምክንያት ታስረው ይገኛሉ" ሲል ዛሬ መቀሌ ላይ መቋቋሙን ያሳወቀው ዓለምአቀፍ ንቅናቄ ለትግራይ ተወላጅ የፖለቲካ እሥረኞች የሚባል ድርጅት አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG