የትግራይ ቴሌቭዥን ባልደረቦች የሆኑ አምስት ጋዜጠኞች መታሰራቸው ተነገረ።
ጋዜጠኞቹ “ከጠላት ጋር ተባብረዋል” በሚል መታሰራቸውን ከቤተሰቦቻቸውና ከጠበቃ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
የመቀሌ ከተማ ፅህፈት ቤት በሰጠው ቃል “የታሰሩት በጋዜጠኛነት ሙያቸው ምክንያት ሳይሆን ከሙያው ውጭ በወንጀል ተጠርጥረው ነው” ብሏል።
ዘገባው የሙሉጌታ አፅበሃ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 19, 2024
የሰው ሰራሽ ሙቀት ማዕበል በምዕራብ አፍሪካ
-
ኤፕሪል 19, 2024
በኢትዮጵያ የሙዚቃ አልበም ሥራዎች መሟሟቅ “የሙዚቃ ዘመን ለውጥን ያሳያል”
-
ኤፕሪል 19, 2024
በጉጉት የሚጠበቀው የለንደኑ የሴቶች ማራቶን
-
ኤፕሪል 19, 2024
ግብጽ በሰው 5 ሺሕ ዶላር እያስከፈለች የፍልስጤም ስደተኞችን እየተቀበለች ነው
-
ኤፕሪል 19, 2024
ባይደን ከቻይና በሚገቡ አንዳንድ የብረታ ብረት ምርቶች ላይ ሦስት እጥፍ ቀረጥ ሊጥሉ ነው