የትግራይ ቴሌቭዥን ባልደረቦች የሆኑ አምስት ጋዜጠኞች መታሰራቸው ተነገረ።
ጋዜጠኞቹ “ከጠላት ጋር ተባብረዋል” በሚል መታሰራቸውን ከቤተሰቦቻቸውና ከጠበቃ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
የመቀሌ ከተማ ፅህፈት ቤት በሰጠው ቃል “የታሰሩት በጋዜጠኛነት ሙያቸው ምክንያት ሳይሆን ከሙያው ውጭ በወንጀል ተጠርጥረው ነው” ብሏል።
ዘገባው የሙሉጌታ አፅበሃ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 28, 2024
ሠላሳ ዓመታት ያለፉት የኢትዮጵያ የሥነ ሕዝብ ፖሊሲ
-
ማርች 28, 2024
በጋቦን ብሔራዊ ምክክር ሊጀመር ነው
-
ማርች 28, 2024
በኢየሩሳሌም የሚገኙ የጋዛ ሆስፒታል ታማሚዎች ስጋት ገብቷቸዋል
-
ማርች 28, 2024
በተጠናከረው የሩሲያ የሚሳዬል ጥቃት ዩክሬናውያን የአሜሪካን ርዳታ ይሻሉ
-
ማርች 28, 2024
አማራ ክልል ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መግለጫ ምላሽ ሰጠ
-
ማርች 28, 2024
በወለጋ ዞኖች በቀጠለው ግጭት 16 ሲቪሎች መገደላቸው ተገለጸ