በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ነፃነት ፓርቲ መግለጫ ላይ የዓረና ፓርቲ አስተያየት


መቀሌ
መቀሌ

በቅርብ ግዜ በትግራይ ክልል "ትግራይ ሃገር መሆን አለባት" በማለት በሰላማዊ መንገድ ትግል ለማካሄድ የተመሰረት የትግራይ ነፃነት ፓርቲ (ውድብ ናፅነት ትግራይ) ስለያዘው ፕሮግራም ሪፖርት ማቅረባችን ይታወቃል።

ትግራይ ከኢትዮጵያ ተነጥላ የራስዋ ሃገር ትመስርት በሚል ጉዳይ ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉአላዊነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ዓምዶም ገብረስላሴ አስተያየታቸውን ጠይቀናል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በትግራይ ነፃነት ፓርቲ መግለጫ ላይ የዓረና ፓርቲ አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:27 0:00


XS
SM
MD
LG