በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ክልል የኢሚግሬሽን ሠራተኞች ከሁለት ዓመታት በላይ ደሞዛቸው መቋረጡን ተናገሩ


 የትግራይ ክልል የኢሚግሬሽን ሠራተኞች ከሁለት ዓመታት በላይ ደሞዛቸው መቋረጡን ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:01 0:00

የትግራይ ክልል የኢሚግሬሽን ሠራተኞች ከሁለት ዓመታት በላይ ደሞዛቸው መቋረጡን ተናገሩ

በኢምግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት 300 ሠራተኞች እና በኢትዮጵያ አየር መንገድ የኢምግሬሽንና ዜግነት ክፍል ሠራተኞች፣ ከሁለት ዓመታት በላይ ተቋርጦ የቆየው ደመወዛቸው፣ ከፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት በኋላም እንዳልተከፈላቸው ለከፍተኛ ችግር እንደተጋለጡ በመግለጽ አማረሩ።

የፌዴራል ኢምግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ኮምዩኒኬሽን ዲሬክተር ማስተዋል ገዳ በበኩላቸው፣ ሠራተኞቹ ደመወዛቸውን እንደሚያገኙ ገልጸዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG