በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል ከአንድ ሺሕ በላይ ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ ተገለጸ


በትግራይ ክልል ከአንድ ሺሕ በላይ ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:10 0:00

በትግራይ ክልል ከአንድ ሺሕ በላይ ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ ተገለጸ

በትግራይ ክልል፣ ባለፉት ሦስት ወራት፣ የሰብአዊ ርዳታ ምግብ በመቋረጡ፣ ከአንድ ሺሕ በላይ ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ፣ የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።

በተለይ፣ ከአምስት ዓመት በታች የኾኑ ሕፃናት እና የዕድሜ ባለጸጋ አረጋውያን፣ ይበልጥ እየተጎዱ በመኾኑ፣ ከወራት በፊት የተቋረጠው ርዳታ ዳግም እንዲጀመር፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን አሳስቧል፡፡

ከዚኹ ጋራ በተያያዘ፣ ተፈናቃዮች እየደረሰባቸው ያለው ሰብአዊ ቀውስ፣ በከፍተኛ ሁኔታ እየተባባሰ እንደኾነም፣ ኮሚሽኑ ገልጿል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG