በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መንግሥት ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ ርዳታ መላክ እንደ ጀመረ ተገለጸ


መንግሥት ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ ርዳታ መላክ እንደ ጀመረ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00

መንግሥት ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ ርዳታ መላክ እንደ ጀመረ ተገለጸ

የፌዴራሉ መንግሥት፣ በዚኽ ሳምንት፣ ከ126 ሺሕ ኩንታል በላይ የምግብ ርዳታ ወደ ትግራይ ክልል እንደላከ፣ የክልሉ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ገለጸ፡፡ርዳታው፣ ለ745ሺሕ ተፈናቃዮች እንደሚውል ተጠቁሟል፡፡

የኮሚሽኑ የቅድመ አደጋ ማስጠንቀቂያ ዲሬክተር አቶ ገብረ እግዚአብሔር አረጋዊ፣ በክልሉ 23 ወረዳዎች እንደተከሠተ በገለጹት ድርቅ፣ የርዳታ ፈላጊው ቁጥር እንደሚጨምር አመልክተዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG