በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ መንግሥት ከህዝቡ ብር እያሰባሰበ ነው


የትግራይ ክልል መንግሥት ከህዝቡ ብር እያሰባሰበ ነው፡፡

የክልሉ መንግሥት እያሰባሰበ ያለውን ብር ለምን የሚውል ነው? የክልሉ በጀትና ከፌደራል መንግስት የሚሰጠው ድጎማስ ለምን ስለዋለ ነው? ግብር እየሰበሰበ አይደለም ወይ? የሚሉ ጥያቄዎች ለትግራይ ክልል ህዝብና መንግሥት ግንኙነት ቢሮ ኃላፊዋ ለወ/ሮ ሊያ ካሳ አቅርበናል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የትግራይ መንግሥት ከህዝቡ ብር እያሰባሰበ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:06 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG