በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ክልላዊ መንግሥት የሕግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ ወሰነ


የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት 3ሺህ 231 የሕግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ ወሰነ።

የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት 3ሺህ 231 የሕግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ ወሰነ።

የክልሉ መንግሥት በይቅርታ እንዲፈቱ የወሰንኩት በማረምያ ቤቶች ያለ የወጣት ሐይል በሥራ ላይ እንዲውል በማቀድ ነው ብልዋል። የይቅርታ ሕግ የሚያሟሉ ደግሞ በዛሬው እንዲፈቱ መወሰኑን አስታውቋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የትግራይ ክልላዊ መንግሥት የሕግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ ወሰነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:47 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG