በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

 
የቀድሞ የትግራይ ታጣቂዎችን ትጥቅ የማስፈታትና  ወደ ኅብረተሰቡ የማዋሐድ ሥራ ዛሬ ተጀመረ

የቀድሞ የትግራይ ታጣቂዎችን ትጥቅ የማስፈታትና  ወደ ኅብረተሰቡ የማዋሐድ ሥራ ዛሬ ተጀመረ


የቀድሞ የትግራይ ታጣቂዎችን ትጥቅ የማስፈታትና  ወደ ኅብረተሰቡ የማዋሐድ ሥራ ዛሬ ተጀመረ
please wait
  • Auto
  • 240p
  • 360p
  • 480p
  • 720p
  • 1080p

No media source currently available

0:00 4:26 0:00
  • Auto
  • 240p
  • 360p
  • 480p
  • 720p
  • 1080p

የቀድሞ የትግራይ ታጣቂዎችን ትጥቅ የማስፈታትና  ወደ ኅብረተሰቡ የማዋሐድ ሥራ ዛሬ ተጀመረ

በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ ዛሬ በይፍ በተጀመረው፣ የቀድሞ የትግራይ ተዋጊዎችን ትጥቅ በማስፈታት፣ ወደ ኅብረተሰቡ መልሶ የማዋሐድና የማቋቋም ሥራ 320 የቀድሞ ተዋጊዎች ትጥቃቸውን አስረክበው፣ ማሰልጠኛ ተቋማት ገቡ። በማሰልጠኛ ተቋማቱም ስድስት ቀናትን በሥልጠና እንደሚያሳልፉ፣ በዛሬው ሥነ ሥርዓት ላይ የተገኙት የብሔራዊ ተሐድሶ ኮምሽን ምክትል ኮምሽነር ብርጋዴር ጀነራል ደርቤ መኩሪያ ተናግረዋል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG