በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል እና በአዲስ አበባ የኮሌራ በሽታ


በትግራይ ክልል የኮሌራ በሽታ ከግንቦት 25 / 2011 ዓ.ም ጀምሮ 13 ሰዎች እንደተያዙ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።

በበሽታው የታያዙ ሁሉም ሕክምና ከተደረገላቸው በኋላ ድነው ወደየቤታቸው መመለሳቸውን ያመለከተው የጤና ቢሮ ሁሉም የመንግሥትና የጤና ተቋማት ለምላሹ ዝግጅ መደረጋቸውን ገልጿል።

በሌላም በኩል በአዲስ አበባ 10ሰዎች ላይ የኮሌራ በሽታ መታየቱን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታውቋል። ጤና ቢሮው በሽታውን ባለቤት ለማስቆም ከተለያዩ ሴክተሮች ጋር መሆኑን ለአሜሪካ ድምፅ ራድዮ አሰረድተዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በትግራይ ክልል እና በአዲስ አበባ የኮሌራ በሽታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:40 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG